Telegram Group & Telegram Channel
🎉🎉 መልካም ዜና እና የማይተካ ዕድል

🎤 አፍርካ አካዳሚ ከአፍርካ ቻናሎች ፓኬጅ ጋር በመተባበር በአማርኛ ለሸሪዓ እውቀት ፈላጊዎች የሸሪዓ ትምህርት ዲፕሎማ ፕሮግራም ምዝገባ ጀምረናል። ዲብሎሙ በእስልምና እውቀት ምዕራፎች ውስጥ ሙስሊሙ እንድውቅ ግዴታ የሆኑትንና ለተለያዩ የእውቀት ክፍሎች መግቢያ እንድሆኑት ዘንድ እና የሊቃዉንቶችን መንገድ ያለመ ነው።

🌟💫 ዲፕሎሙን ልዩ የሚያደርጉ ነጥቦች
📖 ቀላል እና ምቹ
💰ነጻ ትምህርት
💻 ከርቀት በኤሌክትሮኒክ፡ ከቤቶዎ እንድማሩ ዘንድ ተሻሽሎ የቀረበ
🔖 በዲፕሎማው መደምደሚያ ላይ አካዳሚው ያቀረበው የማለፊያ የምስክር ወረቀት ይኖራል።

🕰 የዲብሎሙ ቆይታ አንድ ዓመት ከስምንት ወራት ሲሆን አራት ሴሚስቴሮች ይኖሩታል።

📜 የሚጠኑ የትምህርት አይነቶች
📘 አቂር 📙 ተፍሲር ( የቁራኣን ትርጉም )
📕 ሐዲስ 📔ፊቅህ
📓 የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሲራ (የህይውት ታሪክ)
📒 እስላማዊ ተርቢያ (ግብረ ገብ)

ምዝገባ የሚጀምርበት ቀን፡ 6/9/2021
ምዝገባ የሚያበቀበት ቀን፡ 25/9/2021
🧭 ትምህርት የሚጀምርበት ቀን:26/9/2021

🔗 የምዝገባ ድረ ገፅ
https://bit.ly/3l0ePlQ
🔗የቴሌግራም ድረ ገጻችን
https://bit.ly/3kUBLTh
🔗 ስለ አካዳሚው የበለጠ ለማወቅ ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:
https://bit.ly/3jMaIdD

🧑‍🎨 ለጥያቄዎች እና ለቴክኒክ ድጋፍ
🔗 በቴሌግራም ያነጋግሩን።
https://bit.ly/3kSsdrS
🔗 በፌስቡክ ያነጋግሩን።
https://bit.ly/2YxjG6p

የአላህ ፊቃድ ከሆነ ከ24 ሰዓታት በኋላ ወደ አካውንት በመግባት በአካዳሚውን ድረ ገጽ የአካዳሚውን መድረክ መመልከት ይችላሉ።
https://africaacademy.com/elearn/login/index.php



tg-me.com/Africa_Academy2/500
Create:
Last Update:

🎉🎉 መልካም ዜና እና የማይተካ ዕድል

🎤 አፍርካ አካዳሚ ከአፍርካ ቻናሎች ፓኬጅ ጋር በመተባበር በአማርኛ ለሸሪዓ እውቀት ፈላጊዎች የሸሪዓ ትምህርት ዲፕሎማ ፕሮግራም ምዝገባ ጀምረናል። ዲብሎሙ በእስልምና እውቀት ምዕራፎች ውስጥ ሙስሊሙ እንድውቅ ግዴታ የሆኑትንና ለተለያዩ የእውቀት ክፍሎች መግቢያ እንድሆኑት ዘንድ እና የሊቃዉንቶችን መንገድ ያለመ ነው።

🌟💫 ዲፕሎሙን ልዩ የሚያደርጉ ነጥቦች
📖 ቀላል እና ምቹ
💰ነጻ ትምህርት
💻 ከርቀት በኤሌክትሮኒክ፡ ከቤቶዎ እንድማሩ ዘንድ ተሻሽሎ የቀረበ
🔖 በዲፕሎማው መደምደሚያ ላይ አካዳሚው ያቀረበው የማለፊያ የምስክር ወረቀት ይኖራል።

🕰 የዲብሎሙ ቆይታ አንድ ዓመት ከስምንት ወራት ሲሆን አራት ሴሚስቴሮች ይኖሩታል።

📜 የሚጠኑ የትምህርት አይነቶች
📘 አቂር 📙 ተፍሲር ( የቁራኣን ትርጉም )
📕 ሐዲስ 📔ፊቅህ
📓 የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሲራ (የህይውት ታሪክ)
📒 እስላማዊ ተርቢያ (ግብረ ገብ)

ምዝገባ የሚጀምርበት ቀን፡ 6/9/2021
ምዝገባ የሚያበቀበት ቀን፡ 25/9/2021
🧭 ትምህርት የሚጀምርበት ቀን:26/9/2021

🔗 የምዝገባ ድረ ገፅ
https://bit.ly/3l0ePlQ
🔗የቴሌግራም ድረ ገጻችን
https://bit.ly/3kUBLTh
🔗 ስለ አካዳሚው የበለጠ ለማወቅ ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:
https://bit.ly/3jMaIdD

🧑‍🎨 ለጥያቄዎች እና ለቴክኒክ ድጋፍ
🔗 በቴሌግራም ያነጋግሩን።
https://bit.ly/3kSsdrS
🔗 በፌስቡክ ያነጋግሩን።
https://bit.ly/2YxjG6p

የአላህ ፊቃድ ከሆነ ከ24 ሰዓታት በኋላ ወደ አካውንት በመግባት በአካዳሚውን ድረ ገጽ የአካዳሚውን መድረክ መመልከት ይችላሉ።
https://africaacademy.com/elearn/login/index.php

BY أكاديمية أفريقيا




Share with your friend now:
tg-me.com/Africa_Academy2/500

View MORE
Open in Telegram


أكاديمية أفريقيا Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

أكاديمية أفريقيا from us


Telegram أكاديمية أفريقيا
FROM USA